newsare.net
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕንና ዲሞክራቱን የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን ፊት ለፊት የሚያጋጥመው የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ማክሰኞ ኦሃዮ በምትገየመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕንና ዲሞክራቱን የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን ፊት ለፊት የሚያጋጥመው የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ማክሰኞ ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል። ክርክሩ ሁለቱ ተወዳዳሪዎች ፊት ለፊት ቀርበው እንዲያካሂዱ ከታቀደው ሦስት የክርክር መድረኮች የመጀመሪያው ነው። Read more